1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የታላቁ የኅዳሴ ግድብ ውዝግብ

ቅዳሜ፣ ሐምሌ 10 2013

የአፍሪካ ህብረት ኢትዮጵያ ግብፅና ሱዳንን የሚያወዛግበውን የሕዳሴው ግድብ ውዝግብ ፍትሃዊ በሆነ መንገድ የመፍታት ሠፊ ዕድል እንዳለው ዶይቸ ቨለ ያነጋገራቸው የውሃ ልማት ምሁራን ገለፁ:: ምሁራኑ እንደሚሉት በሦስቱ ሃገሮች መኻከል በጎ ፈቃደኝነቱ ካለ ህብረቱ ውዝግቡን መዳኘትና መፍታት ይችላል::

Karte Grand-Ethiopian-Renaissance-Talsperre DE

የታላቁ የኅዳሴ ግድብ ውዝግብ

This browser does not support the audio element.

የአፍሪካ ህብረት ኢትዮጵያ ግብፅና ሱዳንን የሚያወዛግበውን የሕዳሴው ግድብ ውዝግብ ፍትሃዊ በሆነ መንገድ የመፍታት ሠፊ ዕድል እንዳለው ዶይቸ ቨለ ያነጋገራቸው የውሃ ልማት ምሁራን ገለፁ:: ምሁራኑ እንደሚሉት በሦስቱ ሃገሮች መኻከል በጎ ፈቃደኝነቱ ካለ ህብረቱ ውዝግቡን መዳኘትና መፍታት ይችላል:: ኢትዮጵያ ከወዲሁ ዲኘሎማሲያዊ ዘመቻዋን አጠናክራ ማካሄድ እንዳለባትም አስገንዝበዋል::

ታሪኩ ኃይሉ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW