የታላቁ የኅዳሴ ግድብ ውዝግብ
This browser does not support the audio element.
የአፍሪካ ህብረት ኢትዮጵያ ግብፅና ሱዳንን የሚያወዛግበውን የሕዳሴው ግድብ ውዝግብ ፍትሃዊ በሆነ መንገድ የመፍታት ሠፊ ዕድል እንዳለው ዶይቸ ቨለ ያነጋገራቸው የውሃ ልማት ምሁራን ገለፁ:: ምሁራኑ እንደሚሉት በሦስቱ ሃገሮች መኻከል በጎ ፈቃደኝነቱ ካለ ህብረቱ ውዝግቡን መዳኘትና መፍታት ይችላል:: ኢትዮጵያ ከወዲሁ ዲኘሎማሲያዊ ዘመቻዋን አጠናክራ ማካሄድ እንዳለባትም አስገንዝበዋል::
ታሪኩ ኃይሉ