1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የታላቁ የኅዳሴ ግድብ ይዞታ

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 4 2011

የኅዳሴው ግድብ እስካሁን ከ98 ቢሊዮን ብር በላይ እንደወጣበት እና ሥራውም ለአንድ ቀን እንኳን እንዳልተጓጓተ ከግድቡ ጋር የተዛመዱ የሥራ ኃላፊዎች አስታወቁ። የሥራ ኃላፊዎቹ ይህን ይፋ ያደረጉበት ዛሬ አዲስ አበባ ላይ በተካሄደው ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ የጀመረችውን ታላቁን የኅዳሴ ግድብ የተመለከተ የውይይት መድረክ ላይ ነው።

Äthiopien Podiumsdiskussion zu GERD in Addis Abeba am 13.12.2018
ምስል፦ DW/Y.G.Egziabher

«እስካሁን 98 ቢሊየን ብር ፈጅቷል»

This browser does not support the audio element.

የግድቡ ግንባታ 80 በመቶ መጠናቀቁን በማመልከትም፤ በሜቴክ ተጓተቱ የተባሉ የኤሌክትሮ ሜካኒካል ሥራዎችን ጨርሶ በሁለት ተርባይን ኤሌክትሪክ የማመንጨት ሥራ ለማስጀመር ሁለት ዓመታት፤ ጠቅላላ ሥራውን ለማጠናቀቅ ደግሞ አራት ዓመታት እንደሚፈጅ ተነግሯል። ወኪላችን ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባዉን ልኮልናል።

 

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

 

ሸዋዬ ለገሠ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW