1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የታይላንድ ውዝግብ መባባስ

ረቡዕ፣ ግንቦት 11 2002

የታይላንድ መንግስት ወታደሮች ወደ ሶስት ሺህ የሚጠጉ የመንግስቱ ተቃዋሚዎች በመዲናይቱ ባንኮክ ካለፈው ሳምንት ወዲህ ይዘውት የነበረውን አካባቢ ማስለቀቅ ጀመሩ።

ምስል AP

ከስልጣን የተወገዱት የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ታክሲን ሺናዋት ደጋፊዎች የሆኑት ተቃዋሚዎች በሸምበቆና በመኪና ጎማዎች ያጠሩትን ከተራም ወታደሮቹ በታንኮች አፈራርሰዋል። በዚሁ ከባድ የተኩስ ልውውጥ በታከለበት የወታደሮቹ ርምጃ ወቅት ቢያንስ አራት ሰዎች ተገድለዋል።

አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW