1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ሳይንስ

የትምህርትን ጥራት ማሳደግ ላይ ያለመ የትብብር መድረክ

ረቡዕ፣ መስከረም 21 2012

የኢትዮጵያ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በአዲስ አበባ የሚገኙ የአምባሳደር ማኅበረሰብ አባላት እና ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ተወካዮች ጋር በዘርፉ  ትብብር እንዲያሳድጉ  ያለመ ውይይት ትናንት አካሂዷል።

Äthiopien | Treffen des Ministeriums für Technologie und Wissenschaft zu Fortschritt in Äthiopien
ምስል DW/G. Tedla

የትምህርትን ጥራት ማሳደግ ላይ ያለመ የትብብር መድረክ

This browser does not support the audio element.

 ኢትዮጵያ ውስጥ የትምህርት አቅርቦት እና ተደራሽነት እየተስፋፋ መሄዱ ቢታመንም ጥራቱን ለማሻሻል ከሌሎች ዓለም አቀፍ አቻ ተቋማት ጋር የትብብር ሥራ መሥራት እንደሚያስፈልግ ተነግሯል። ኢትዮጵያ ታሪካዊ ሀገር እንደመሆኗ ለጥናት እና ምርምር ዘርፉ የምታበረከትው አስተዋፅኦ ከፍተኛ በመሆኑ እንዲህ ያሉት መድረኮች ዕድሉን ያመቻቻሉ ተብሎ እንደሚታመንም ተገልጿል። ጉባኤውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ለዕለቱ የሳይንስ እና ቴክኒዎሎጂ መሰናዶ ተከታዩን ጥንቅር ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW