ሳይንስ
የትምህርትን ጥራት ማሳደግ ላይ ያለመ የትብብር መድረክ
ረቡዕ፣ መስከረም 21 2012ማስታወቂያ
ኢትዮጵያ ውስጥ የትምህርት አቅርቦት እና ተደራሽነት እየተስፋፋ መሄዱ ቢታመንም ጥራቱን ለማሻሻል ከሌሎች ዓለም አቀፍ አቻ ተቋማት ጋር የትብብር ሥራ መሥራት እንደሚያስፈልግ ተነግሯል። ኢትዮጵያ ታሪካዊ ሀገር እንደመሆኗ ለጥናት እና ምርምር ዘርፉ የምታበረከትው አስተዋፅኦ ከፍተኛ በመሆኑ እንዲህ ያሉት መድረኮች ዕድሉን ያመቻቻሉ ተብሎ እንደሚታመንም ተገልጿል። ጉባኤውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ለዕለቱ የሳይንስ እና ቴክኒዎሎጂ መሰናዶ ተከታዩን ጥንቅር ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ