የትራምፕ እገዳ እና የፍርድ ቤት ዉሳኔዉ
ረቡዕ፣ ሰኔ 21 2009ማስታወቂያ
የአሜሪካን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የትራምፕ አስተዳደር ያቀረበዉን ይግባኝ መሠረት በማድረግ ከትናንት ወዲያ የትራምፕ ዉሳኔ በከፊል ተግባራዊ እንዲሆን ወስኗል። በጉዳዩ ላይ ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ አንድ የሕግ ጠበቃ እና አማካሪ ይህ ዉሳኔ የመጨረሻ አይደለም፤ ሙሉ ለሙሉ ሊቀር ወይም ሊጸና ይችላል ነዉ የሚሉት። ጉዳዩ ወደፊት የሚታይ መሆኑን በማብራራት። ዝርዝሩን ከዋሽንግተን ዘጋቢያችን መክብብ ሸዋ ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ