1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

   የትራምፕ የአፍሪቃ መርሕ

ማክሰኞ፣ የካቲት 7 2009

ትራምፕ ከሳቸዉ በፊት የነበሩ የሐገራቸዉ መሪዎች ሥለ አፍሪቃ ባጠቃላይ፤ ሥለ ኢትዮጵያ በተለይ የሚከተሉትን መርሕ ሳይቀለብሱት አይቀርም

Kolonialismus Afrika Karte Aufteilung Kolonialmächte
ምስል፦ picture alliance/akg Images

(Beri.WDC) Trumps Afrika politik - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ትናንት የደቡብ አፍሪቃ እና የናጄሪያ ፕሬዝደንቶችን በሥልክ አነጋግረዋል። ትራምፕ የፕሬዝደትነቱን ሥልጣን ከያዙ ወዲሕ የአፍሪቃ መሪዎችን ሲያነጋግሩ የትናንቱ የመጀመሪያቸዉ ነዉ። ንግግሩ ያተኮረበት ጉዳይ ግን በዉል አልታወቀም። የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት ትራምፕ ከሳቸዉ በፊት የነበሩ የሐገራቸዉ መሪዎች ሥለ አፍሪቃ ባጠቃላይ፤ ሥለ ኢትዮጵያ በተለይ የሚከተሉትን መርሕ ሳይቀለብሱት አይቀርም። የዋሽግተን ዲ ሲ ወኪላችን መክብብ ሸዋ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

መክብብ ሸዋ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW