1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 የትግራዩ  ጦርነትና የኮሎኔሉ አስተያየት

ረቡዕ፣ ኅዳር 16 2013

በሚንስቴሩ የሕብረት ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ኮሎኔል ሹማ ኦብሳ  በተለይ ለዶይቼ ቬለ እንደነገሩት ወታደራዊ ዘመቻዉ "መገባደጃና መጨረሻዉ ምዕራፍ ላይ ደርሷል

Äthiopien Armeesprecher | Militär kreist Mekele Tigray ein
ምስል Seyoum Hailu /DW

በትግራዩ ጦርነት የመከላከያ ሠራዊት ጥንቃቄ

This browser does not support the audio element.

 የኢትዮጵያ ፌደራዊ መግሥት ጦር ትግራይ ዉስጥ «ሕግ ለማስከበር» ያለዉ የጦር ዘመቻ የመጨረሻ ግብ  በክልሉ ዘላቂ ሠላምና መረጋጋት ማስፈን እንደሆነ የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።በሚንስቴሩ የሕብረት ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ኮሎኔል ሹማ ኦብሳ  በተለይ ለዶይቼ ቬለ እንደነገሩት ወታደራዊ ዘመቻዉ "መገባደጃና መጨረሻዉ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።የፌደራሉ መንግስት ጦርና የሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ ታጣቂዎች በገጠሙት ጦርነት ሠላማዊ ሰዎች እንዳይጎዱ ጥንቃቄ ያደርጉ ዘንድ የተለያዩ ዓለም አቀፍ የመብት ተሟጋች ድርጅቶች እየተማፀኑ ነዉ።ኮሎኔል ሹማ እንደሚሉት ጦራቸዉ ሰላማዊ ዜጎችን ከታጣቂዎች «ለመለየት» አበክሮ ይጥራል።

ስዩም ጌቱ 

ነጋሽ መሐመድ

ማንተጋፍቶት ስለሺ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW