1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የትግራይ ተወላጆች እስር እንዲቆም አረና ጠየቀ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 6 2013

የአዲስ አበባ ከተማን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በትግራይ ተወላጆች ላይ እየተፈጸመ ያለው እስር እና የንግድ ድርጅቶች መዘጋት እንዲቆም አረና ትግራይ ለሉዓላዊነት ፓርቲ አሳሰበ። ፓርቲው ባወጣው መግለጫ መንግስት ያወጀው የተኩስ አቁም በሁለቱም ተፋላሚ ኃያሎች መተግበር አለበት ብሏል። 

Zusammenarbeit von Arena Tigray & Tigray democratic cooperation
ምስል DW/M. Haileselassie

በትግራይ ተወላጆች ላይ እየተፈጸመ ላለው እስራት የአረና ትግራይ ፓርቲ ጥሪ

This browser does not support the audio element.

የአዲስ አበባ ከተማን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በትግራይ ተወላጆች ላይ እየተፈጸመ ያለው እስር እና የንግድ ድርጅቶች መዘጋት እንዲቆም አረና ትግራይ ለሉዓላዊነት ፓርቲ አሳሰበ። ፓርቲው ባወጣው መግለጫ መንግስት ያወጀው የተኩስ አቁም በሁለቱም ተፋላሚ ኃያሎች መተግበር አለበት ብሏል። 
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሄር
ታምራት ዲንሳ
አዜብ ታደሰ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW