የትግራይ ተፈናቃዮች
ዓርብ፣ ግንቦት 5 2014![Äthiopien | IDP-Zentrum in Mekelle | Region Tigray](https://static.dw.com/image/61779127_800.webp)
ማስታወቂያ
ትግራይ ዉስጥ የተደረገዉ ጦርነት ከቤት ንብረታቸዉ ያፈናቀላቸዉ ዜጎች ለረሀብ እና ለከፋ ማሕበራዊ ቀዉስ መጋለጣቸዉ ተነገረ። ከምዕራብ ትግራይና ከኤርትራ ጋር ከሚዋሰኑ አካባቢዎች ተፈናቅለው መቀሌ መጠለያ ጣቢያ የሰፈሩ ነዋሪዎች እንደሚሉት ዕርዳታና ድጋፍ ካገኙ አራት ወራት አልፏቸዋል።የትግራይ ክልላዊ መንግስት እንደሚለዉ ለትግራይ ሕዝብ ርዳታ ባለመድረሱ ተፈናቃዮችን ጨምሮ ከ6.3 ሚልዮን የሚበልጥ ሕዝብ ለችግር ተጋልጧል።
ሚሊዮን ኃይለስላሴ
ነጋሽ መሐመድ
ማንተጋፍቶት ስለሺ