1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የትግራይ ክልል ምክር ቤት ሹም ሽር፦ ቃለ-መጠይቅ

ረቡዕ፣ ጥር 2 2010

የትግራይ ክልል ምክር ቤት ዛሬ ባከናወነው አስቸኳይ ስብሰባው ሹም ሽር አከናውኗል። በሹም ሽሩ በተለይ በትግራይ ያሉ ነዋሪዎች፤ ፖለቲከኞች እና ሌሎች አስተያየት ሰጪዎች ምን አሉ?

Äthiopien | Abay Wold Tigaray
ምስል DW/Tesfalem Waldyes

ሹም ሽሩን ነዋሪዎችን እንዴት ተመለከቱት?

This browser does not support the audio element.

የትግራይ ክልል ምክር ቤት ዛሬ ባከናወነው አስቸኳይ ስብሰባው ሹም ሽር አከናውኗል። በሹም ሽሩ በተለይ በትግራይ ያሉ ነዋሪዎች፤ ፖለቲከኞች እና ሌሎች አስተያየት ሰጪዎች ምን አሉ? የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔርን ስቱዲዮ ከመግባቴ በፊት በስልክ አነጋግሬው ነበር። የሰዉ አስተያየት ምን ይመስል እንደነበር በመግለጥ ይጀምራል። 

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አርያም ተክሌ 
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW