1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የትግራይ ክልል ውሳኔ

ዓርብ፣ ጥቅምት 7 2012

የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ሐላፊ ዶክተር ገብረመስቀል ካሕሳይ የትግራይ ክልል ተወላጅ ተማሪዎች በአማራ ክልል በሚገኙ 10 ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ ሲሆን ወደ ሌላ ዩኒቨርሲቲ እንዲቀየሩ ጥረት እየተደረገ መሆኑን አስታውቀዋል።ተማሪዎቹ ወደ አማራ ክልል እንዳይሄዱ የሚደረገውም በግጭት ስጋት ምክንያት መሆኑ ተገልጿል።

Äthiopien Stadtansicht Mekele
ምስል፦ DW/M. Hailessilasie

የትግራይ ክልል ውሳኔ

This browser does not support the audio element.

የትግራይ ክልል መንግስት አዲስ  የአንደኛ ዓመት የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች አማራ ክልል ወደሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች እንደማይገቡ ገለፀ፡፡ ስለ ጉዳዩ መግለጫ የሰጡት የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ሐላፊ ዶክተር ገብረመስቀል ካሕሳይ የትግራይ ክልል ተወላጅ ተማሪዎች በአማራ ክልል በሚገኙ 10 ዩኒቨርሲቲዎች መመደባቸውውን ተናግረው ወደ ሌላ ዩኒቨርሲቲ እንዲቀየሩ ጥረት እየተደረገ መሆኑን አስታውቀዋል።ተማሪዎቹ ወደ አማራ ክልል እንዳይሄዱ የሚደረገውም በግጭት ስጋት ምክንያት መሆኑ ተገልጿል።  ከመቀሌ ዝርዝር ዘገባ ተዘጋጅቷል።


ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ


ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ 
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW