1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የትግራይ ወጣቶችን ህልም የቀጨዉ ጦርነት

ዓርብ፣ ሐምሌ 8 2014

መቋጫ ያለገኘው የትግራዩ ጦርነት የበርካታ ወጣቶች ሕይወት በብዙ የቀየረ ሆንዋል። በተለይም በትግራይ ከጦርነቱ ጅማሮ በኃላ ውትድርና የተቀላቀሉ፣ ከቅያቸው የተፈናቀሉ፣ የነበራቸው ስራ ያጡ፣ ከትምህርት ገበታቸው የተገለሉ፣ በአጠቃላይ ህልምና ምኞታቸው የተደናቀፈባቸው ወጣቶች ቁጥር በርካታ ነው።

Äthiopien | Tigray Soldaten in Mekelle
ምስል፦ Million Haile Selassie/DW

ህልምና ምኞታቸዉ የተደናቀፈ ወጣት ቁጥሩ ብዙ ነዉ

This browser does not support the audio element.

መቋጫ ያለገኘው የትግራዩ ጦርነት የበርካታ ወጣቶች ሕይወት በብዙ የቀየረ ሆንዋል። በተለይም በትግራይ ከጦርነቱ ጅማሮ በኃላ ውትድርና የተቀላቀሉ፣ ከቅያቸው የተፈናቀሉ፣ የነበራቸው ስራ ያጡ፣ ከትምህርት ገበታቸው የተገለሉ፣ በአጠቃላይ ህልምና ምኞታቸው የተደናቀፈባቸው ወጣቶች ቁጥር በርካታ ነው።

ሚሊዮን ኃይለሥላሴ

አዜብ ታደሰ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW