1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የትግራይ የሲቪል ማኅበራት ያወጡት መግለጫ

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 7 2014

በትግራይ ለወራት ቀጥሎ ባለው የተለያዩ አገልግሎቶች መቋረጥ፣ የርዳታ አቅርቦት ችግር እና ሌሎች ምክንያቶች የዜጎች ሕይወት «በከፍተኛ ደረጃ» ለአደጋ እየተጋለጠ መሆኑ በትግራይ የሚንቀሳቀሱ ከ60 በላይ ሲቪል ማኅበራት በጋራ ባወጡት መግለጫ ዐስታወቁ

Äthiopien Tigray-Provinz Mekele
ምስል፦ EDUARDO SOTERAS/AFP

ከ60 በላይ የሲቪል ማኅበራት በትግራይ የሰጡት መግለጫ

This browser does not support the audio element.

በትግራይ ለወራት ቀጥሎ ባለው የተለያዩ አገልግሎቶች መቋረጥ፣ የርዳታ አቅርቦት ችግር እና ሌሎች ምክንያቶች የዜጎች ሕይወት «በከፍተኛ ደረጃ» ለአደጋ እየተጋለጠ መሆኑ በትግራይ የሚንቀሳቀሱ ከ60 በላይ ሲቪል ማኅበራት በጋራ ባወጡት መግለጫ ዐስታወቁ። በትግራይ ያለው ሁኔታ ዓለምአቀፉ ማሕበረሰብ በቂ ትኩረት ሰጥቶ ተግባራዊ ርምጃ አልወሰደም ሲሉም ሲቪክ ማኅበራቱ ወቅሰዋል። የመቀሌው ወኪላችን ሚሊዮን ኃይለሥላሴ ዘገባው አጠናቅሮ ልኮልናል።

ሚሊዮን ኃይለሥላሴ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW