1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የትግራይ የፖለቲካና የሲቪክ ማሕበራት ስብስብ

ዓርብ፣ ጥር 1 2012

ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣- የትግራይ ገዢ ፓርቲ ህወሓት፣ተቃዋሚዎቹ ባይቶና እና ሳልሳይ ወያነ ትግራይ የስብስቡ አባላት ሲሆኑ ዓረና ትግራይ፣ የትግራይ ዴሞክራስያዊ ፓርቲና ዓሲንባ ዴሞክራስያዊ ፓርቲ ግን አልተካተቱም

Gründung des Tigray Parteienverbands
ምስል፦ DW/M. H. Brhane

የትግራይ የፖለቲካና የሲቪክ ማሕበራት መድረክ

This browser does not support the audio element.

በትግራይ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ሲቪክ ተቋማት፣ የሙያ ማሕበራትና ሌሎች ድርጅቶችን ያቀፈ «የትግራይ ፓርቲዎችና ማሕበራት ፎረም» የተሰኘ የዉይይት መድረክ ተመሰረተ፡፡ በትግራይ 'የጋራ አጀንዳዎች ' ላይ ይሰራል የተባለው መድረክ 3 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ጨምሮ 16 ማሕበራትን ያቀፈ ነው፡፡ ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣- የትግራይ ገዢ ፓርቲ ህወሓት፣ተቃዋሚዎቹ ባይቶና እና ሳልሳይ ወያነ ትግራይ የስብስቡ አባላት ሲሆኑ ዓረና ትግራይ፣ የትግራይ ዴሞክራስያዊ ፓርቲና ዓሲንባ ዴሞክራስያዊ ፓርቲ ግን አልተካተቱም።

ሚሊዮን ኃይለስላሴ

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ 
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW