1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የትግራይ ዲያስፖራ ፌስቲቫል

ረቡዕ፣ ነሐሴ 1 2011

ከሀገራቸው ውጭ የሚኖሩ ከ3 ሺህ የሚበልጡ የትግራዊ ተወላጆች የተሳተፉበት ሁለተኛው ዓለም አቀፍ  የትግራይ ዲያስፖራ ፌስቲቫል ተጠናቀቀ። መድረኩ በውጭ የሚኖረው የትግራይ ተወላጅ ባጠቃላይ በኢትዮጵያ እንዲሁም በትግራይ ክልል ያለውን ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ እንቅስቃሴዎችን እንዲገነዘብ ለማድረግ ያለመ ነው።

Äthiopien: Tigiray diaspora Festival in Mekele
ምስል DW/M. H. Silase

ለሰባት ቀናት ተካሂዶ ተጠናቀቀ

This browser does not support the audio element.

ከሐምሌ 24 ቀን 2011ዓ,ም ጀምሮ ሲካሄድ የሰነበተው፤ የወጣቶች እና ሴቶች ምሁራን እንዲሁም ባለሀብቶች ውይይት ያካሄዱበት መድረክ ትናንት ነው የተጠናቀቀው። የስፖርት እና ባሕላዊ ዝግጅቶች በቀረቡበት ሁለተኛው የትግራዊ ዲያስፖራ ፌስቲቫል  ተሳታፊዎች «የትግራይ ልማት እና ደህንነት» ላይ ትኩረት አድርገው መወያየታቸውን ከመቀሌ ዘጋቢያችን ሚሊየን ኃይል ሥላሴ የላከልን ዘገባ ያስረዳል።

ሚሊየን ኃይል ሥላሴ

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW