1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የትግራይ ጥንታዊ ቅርሶች

ረቡዕ፣ ጥር 15 2011

የቢሮዉ ባለሥልጣናት እንደሚሉት አካባቢዉ ነዋሪዎች ወርቅ ለመፈለግ ሲሉ ከክርስቶስ ልደት በፊት 1500 ዓመት ዕድሜ አላቸዉ ተብለዉ ከሚገመቱ ጥንታዊ ግንቦች 80 በመቶዉን አዉድመዉታል።

Demolished historical site at May Adrash, in Tigrai region, Ethiopia
ምስል DW/Y. Gebregziabher

(Beri.Shire) Historical buildings in Tigray - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 

ሠሜናዊ ትግራይ ሽሬ እንደ ስላሴ ዉስጥ በቁፈሮ የተገኙ ጥንታዊ ቅርሶች መዉደማቸዉን የትግራይ መስተዳድር የባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።የቢሮዉ ባለሥልጣናት እንደሚሉት አካባቢዉ ነዋሪዎች ወርቅ ለመፈለግ ሲሉ ከክርስቶስ ልደት በፊት 1500 ዓመት ዕድሜ አላቸዉ ተብለዉ ከሚገመቱ ጥንታዊ ግንቦች 80 በመቶዉን አዉድመዉታል።አንድ ባለሙያ እንዳሉት ቅርሶቹ ጥበቃ እንዲደረግላቸዉ ለዓካባቢዉ ባለሥልጣናት ቢነገርም እስካሁን የተደረገ ነገር የለም።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር 

ነጋሽ መሐመድ

እሸቴ በቀለ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW