1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የትግራይ ጦርነ፣ የአቶ ያሬድ አስተያየት

ሰኞ፣ ኅዳር 14 2013

የታሪክ አዋቂዎች «የኢትዮጵያ ታሪክ የጦርነት ታሪክ ነዉ» ይላሉ።በዘመናዊቱ ኢትዮጵያ ከተመሠረቱ የፖለቲካ ፓርቲ አብዛኞቹ አንድም የነፍጥ ዉጊያ፣ አብዮትን፣ ሁለትም የብሔር ነፃነትና ሐገር የመሆን መብትን የሚያቀነቅኑ ናቸዉ።እንደ ሕወሓት ግን ለጦርነት ተወልዶ፣ በጦርነት አድጎ፣በጦርነት ለስልጣን የበቃ፣ጦረኞች ያፈራ ድርጅት ማግኘት ሲበዛ ከባድ ነዉ

Äthiopien Yared Tibebu
ምስል፦ Government Communication Affairs Office/Kewot Woreda

«ከሕወሓት የባሳ አክራሪ እንዳይመጣ ጥንቃቄ፣ ማለሳለስና ማግባባት አስፈላጊ ነዉ»

This browser does not support the audio element.

አቶ ያሬድ ጥበቡ የቀድሞ የኢሕአፓ አባል፣ የኢሕድን መሥራች፣ ኢሕድንን ከሕወሓት ጋር ያወዳጀዉ ቡድን አባልም ነበሩ።ከብዙ ዓመታት በፊት የጫካዉን ፖለቲካ ለቀዉ ፖለቲካን ይተነትናሉ።

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW