1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቻይና እና የአሜሪካ የጥቅም ፍጥጫ

ረቡዕ፣ መጋቢት 27 2009

ቻይና በጅቡቲ  የከፈተችዉ የጦር ሰፈር ከዩናይትድ ስቴትስ የጦር ሰፈር በቅርብ ርቀት መገኘቱ ዋሽንግተንን እንዳሳሰበ የሚገልጸዉን ዘገባ አሜሪካን አስተባበለች። ለዶቼ ቬለ የአሜሪካን የመከላከያ ሚኒስቴር የአፍሪቃ እዝ ክፍል የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ በሰጡት ምላሽ፤ ዩናይትድ ስቴትስ ከቻይና ጋር በሁለትዮሽ ትብብር እንደሚሠሩ አመልክተዋል።

USS Barry US Navy Marine Kriegsschiff
ምስል U.S. Navy/Jonathan Sunderman/Released

Beri. Washington DC (China-US interest in the Horn) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊዋ አክለዉም ሁለቱ ሃገራት አክራሪነትን እና ሕገወጥ የሰዎች ዝዉዉርን ለመከላከል የጋራ ፍላጎት እንዳላቸዉም ገልጸዋል። አንድ የኤኮኖሚ ምሁር በበኩላቸዉ የቻይና ትኩረት ንግዱ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል። መክብብ ሸዋ ከዋሽንግተን ዲሲ በዚህ ላይ ዘገባ ልኮልናል።

መክብብ ሸዋ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW