የኃይል አቅርቦት እና ተግዳሮቱ22 ጥር 2008እሑድ፣ ጥር 22 2008በኢትዮጵያ ከተሞች፣ በተለይ በመዲናይቱ አዲስ አበባ የኃይል መቋረጥ/መቆራረጥ ተደጋግሞ የሚታይ ችግር ሆኖዋል። ይኸው ችግር ሀገሪቱ እድገት ለማስገኘት ለጀመረችው ጥረት እና ለሕዝቡ ዕለታዊ ኑሮ ፈታኝ ሁኔታ እየፈጠረ መምጣቱ በግልጽ የሚታይ ሆኖዋል። የዚሁ ችግር መንስዔ፣ የሚያሳርፈው ተፅዕኖ እና ችግሩን ለማስወገድ ምን እየተደረገ ነው?ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል BilderBoxማስታወቂያየኃይል አቅርቦት እና ተግዳሮቱThis browser does not support the audio element. አርያም ተክሌ ልደት አበበ