1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኃይል አቅርቦት እና ተግዳሮቱ

እሑድ፣ ጥር 22 2008

በኢትዮጵያ ከተሞች፣ በተለይ በመዲናይቱ አዲስ አበባ የኃይል መቋረጥ/መቆራረጥ ተደጋግሞ የሚታይ ችግር ሆኖዋል። ይኸው ችግር ሀገሪቱ እድገት ለማስገኘት ለጀመረችው ጥረት እና ለሕዝቡ ዕለታዊ ኑሮ ፈታኝ ሁኔታ እየፈጠረ መምጣቱ በግልጽ የሚታይ ሆኖዋል። የዚሁ ችግር መንስዔ፣ የሚያሳርፈው ተፅዕኖ እና ችግሩን ለማስወገድ ምን እየተደረገ ነው?

Symbolbild Stromausfall Steckdose Mehrfachstecker Strom
ምስል BilderBox

የኃይል አቅርቦት እና ተግዳሮቱ

This browser does not support the audio element.

አርያም ተክሌ

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW