የኅጻናት መጽሐፍት በውጭ ሀገር በሁለት ባህል ለሚያድጉ ልጆች፣14 ሐምሌ 2001ማክሰኞ፣ ሐምሌ 14 2001በውጭ ሀገር ተወልደው የሚያድጉ ልጆች የወላጆቻቸውን ቋንቋና ባህል እንዳይረሱ፣ ማንበብ እንዲማሩ የሚሹ ወላጆች ጥቂቶች አይደሉም።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግመጻህፍትምስል picture alliance/dpaማስታወቂያ ከዚህ አልፈው ከዕድሜ ጋር የሚመጣጠን ተረትና ትምህርት አዘል፣ እንዲሁም ሥነ-ምግባርን የሚመለከት፣ ለልጆች ጠቀሜታ ያላቸው መጽሐፍት የሚደርሱም አሉ። ሐና ደምሴ የሚከተለውን ዘገባ ልካልናለች። ተክሌ የኋላ ሒሩት መለሰ