1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኅጻናት መጽሐፍት በውጭ ሀገር በሁለት ባህል ለሚያድጉ ልጆች፣

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 14 2001

በውጭ ሀገር ተወልደው የሚያድጉ ልጆች የወላጆቻቸውን ቋንቋና ባህል እንዳይረሱ፣ ማንበብ እንዲማሩ የሚሹ ወላጆች ጥቂቶች አይደሉም።

መጻህፍትምስል picture alliance/dpa

ከዚህ አልፈው ከዕድሜ ጋር የሚመጣጠን ተረትና ትምህርት አዘል፣ እንዲሁም ሥነ-ምግባርን የሚመለከት፣ ለልጆች ጠቀሜታ ያላቸው መጽሐፍት የሚደርሱም አሉ። ሐና ደምሴ የሚከተለውን ዘገባ ልካልናለች።

ተክሌ የኋላ

ሒሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW