1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የነዳጅ እጥረት በናይሮቢ

ዓርብ፣ ጳጉሜን 2 2010

የእሴት ታክስ ጭማሪው በመላ ሀገሪቱ ከፍተኛ ተቃውሞ የገጠመው ሲሆን የነዳጅ ምርት አቅራቢ፣ አመላላሽ እና አከፋፋይ ኩባንያዎች ሰሞኑን ሀገር ዐቀፍ የተቃውሞ አድማ መምታታቸው ደሞ ቀውሱን አባብሶታል፡፡ 

Kenia Skyline Nairobi
ምስል picture-alliance/World Pictures/Photoshot/P. Phipp

የነዳጅ ዘይት እጥረት በናይሮቢ

This browser does not support the audio element.

የኬንያ ኢነርጅ ተቆጣጣሪ ኮሚሽን ባለፈው ቅዳሜ በነዳጅ ምርቶች ላይ የጣለውን የ16 በመቶ ተጨማሪ እሴት ታክስ ተከትሎ ሀገሪቱ አምስተኛ ቀኑን በያዘ የነዳጅ እጥረት ቀውስ ውስጥ ገብታለች፡፡ እሴት ታክስ ጭማሪው በመላ ሀገሪቱ ከፍተኛ ተቃውሞ የገጠመው ሲሆን የነዳጅ ምርት አቅራቢ፣ አመላላሽ እና አከፋፋይ ኩባንያዎች ሰሞኑን ሀገር ዐቀፍ የተቃውሞ አድማ መምታታቸው ደሞ ቀውሱን አባብሶታል፡፡ 

ቻላቸው ታደሰ

ኂሩት መለሰ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW