1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኑሮ ውድነት በኢትዮዽያ

ረቡዕ፣ ነሐሴ 26 2002

ብር አቅም አጥቷል። የዋጋ ግሽበት ቀንሷል ይባላል። ህብረተሰቡ ኑሮው ከብዷል ይላል።

ምስል AP Photo

ብር የመግዛት አቅሙ ዝቅ እንዲል ተደርጓል። ይህም የኑሮውን ሁኔታ ወደባሰ መስመር እንደሚወስደው ባለሙያዎች ይናገራሉ። በኢትዮዽያ በአሁኑ ጊዜ ኑሮ እየናረ እንደመጣ አብዛኛው ሰው ሲናገር ይሰማል። መንግስት የዋጋ ግሽበት መጠን ከዜሮ በታች ደርሷል እያለ በሚገልጽበት በአሁኑ ጊዜ የተለያዩ ዕቃዎች በተለይም ለምግብነት የሚውሉት ዋጋቸው በአብዝኛው በከፍተኛ ሁኔታ እንደጨመረ ህብረተሰቡ በምሬት ይገልጻል። ከተለያዩ የኢትዮዽያ አከባቢዎች ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች እንደሚገልጹት ኑሮ ከአቅም በላይ ሆኗል።

መሳይ መኮንን

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW