የናሚቢያ ምርጫ26 ኅዳር 2002ቅዳሜ፣ ኅዳር 26 2002በናሚቢያ ፕሬዝደንታዊና ምክር ቤታዊ ምርጫ ተካሂዷል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግከምርጫ ጣቢያዎች አንዱምስል APማስታወቂያበናሚቢያ በተካሄደዉ ፕሬዝደንታዊና ምክርቤታዊ ምርጫ አገሪቱ ከቅኝ አገዛዝ ከተላቀቀችበት ወቅት አንስቶ ስልጣን ላይ የሚገኘዉ የደቡብ ምዕራብ አፍሪቃ ህዝቦች ድርጅት የተሰኘዉ ፓርቲ ማሸነፉን የምርጫ ኮሚሽኑ ይፋ አድርጓል። ፕሬዝደንት ሂፍኬፑኒየ ፖሃምባ ተቀናቃኞቻቸዉን ስድስት ጊዜ እጥፍ በመብለጥ ማሸነፋቸዉም ተገልጿል። ድልነሳ ጌታነህ ሸዋዬ ለገሠ