1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የናሚቢያ ምርጫ

ቅዳሜ፣ ኅዳር 26 2002

በናሚቢያ ፕሬዝደንታዊና ምክር ቤታዊ ምርጫ ተካሂዷል።

ከምርጫ ጣቢያዎች አንዱምስል AP

በናሚቢያ በተካሄደዉ ፕሬዝደንታዊና ምክርቤታዊ ምርጫ አገሪቱ ከቅኝ አገዛዝ ከተላቀቀችበት ወቅት አንስቶ ስልጣን ላይ የሚገኘዉ የደቡብ ምዕራብ አፍሪቃ ህዝቦች ድርጅት የተሰኘዉ ፓርቲ ማሸነፉን የምርጫ ኮሚሽኑ ይፋ አድርጓል። ፕሬዝደንት ሂፍኬፑኒየ ፖሃምባ ተቀናቃኞቻቸዉን ስድስት ጊዜ እጥፍ በመብለጥ ማሸነፋቸዉም ተገልጿል።

ድልነሳ ጌታነህ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW