የናዚ ዕስርቤቶች ቁጥር ጨምሯል
ሐሙስ፣ ሐምሌ 23 2001ማስታወቂያ
ጥናቱ እንደሚለው በጀርመንና በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ናዚዎች በኃይል በያዙዋቸው አገሮች ውስጥ ከሀያ ሺህ በላይ የናዚ የእስረኞች ማጎሪያ ሰፈሮች እንደነበሩ ተደርሶበታል ። የዛሬው ዝግጅታችን ከሚመለከታቸው ርዕሰ ጉዳዮች አንዱ ነው ። ከዚሁ ከጀርመን ሳንወጣ በጀርመን አስጊ የሆነው የአስተማሪዎች ዕጥረት እንዲሁም በጀርመን የሚወለዱ ልጆች ቁጥር እየቀነሰ መምጣት በዛሬ ቆይታችን ተካተዋል ።
ሂሩት መለሰ