1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የናዚ ዕስርቤቶች ቁጥር ጨምሯል

ሐሙስ፣ ሐምሌ 23 2001

በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ናዚዎች ሰዎችን ያሰቃዩ ያንገላቱባቸው እና ይገድሉባቸው የነበሩ እስር ቤቶች ብዛት ከዚህ ቀደም ይገመት ከነበረው በላይ ከፍተኛ ሆኖ መገኘቱን ባለፈው ሰሞን ይፋ የሆነ አንድ የጥናት ውጤት አስታውቋል ።

የአውስሽቪትዙ የህዝብ ማጎሪያ እና ማሰቃያ ማዕከልምስል AP

ጥናቱ እንደሚለው በጀርመንና በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ናዚዎች በኃይል በያዙዋቸው አገሮች ውስጥ ከሀያ ሺህ በላይ የናዚ የእስረኞች ማጎሪያ ሰፈሮች እንደነበሩ ተደርሶበታል ። የዛሬው ዝግጅታችን ከሚመለከታቸው ርዕሰ ጉዳዮች አንዱ ነው ። ከዚሁ ከጀርመን ሳንወጣ በጀርመን አስጊ የሆነው የአስተማሪዎች ዕጥረት እንዲሁም በጀርመን የሚወለዱ ልጆች ቁጥር እየቀነሰ መምጣት በዛሬ ቆይታችን ተካተዋል ።

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW