1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኔቶና የባህረ ሰላጤ ሀገሮች ምክክር

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 16 2000

የሰሜን አትላንቲክ የጋራ መከላከያ ኪዳን፤ ኔቶ በዛሬው ዕለት በባህሬን ከተማ ከባህረ ሰላጤው የትብብር ምክር ቤት አባል መንግስታት ጋር የአንድ ቀን ጉባዔ አካሄደ። ኔቶ በሜድትሬንያን ባህር አካባቢ ካሉት ሀገሮች ጋር ቀደም ሲል የመሰረተውን ዓይነቱን ትብብር ወደፊት ወደ ባህረ ሰላጤው ሀገሮች የማስፋፋት ዕቅድ አለው።

የኔቶ ዋና ጸሀፊ ያፕ ደ ሆፕ ሼፈር
የኔቶ ዋና ጸሀፊ ያፕ ደ ሆፕ ሼፈርምስል AP
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW