የኔቶና የባህረ ሰላጤ ሀገሮች ምክክር16 ሚያዝያ 2000ሐሙስ፣ ሚያዝያ 16 2000የሰሜን አትላንቲክ የጋራ መከላከያ ኪዳን፤ ኔቶ በዛሬው ዕለት በባህሬን ከተማ ከባህረ ሰላጤው የትብብር ምክር ቤት አባል መንግስታት ጋር የአንድ ቀን ጉባዔ አካሄደ። ኔቶ በሜድትሬንያን ባህር አካባቢ ካሉት ሀገሮች ጋር ቀደም ሲል የመሰረተውን ዓይነቱን ትብብር ወደፊት ወደ ባህረ ሰላጤው ሀገሮች የማስፋፋት ዕቅድ አለው።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግየኔቶ ዋና ጸሀፊ ያፕ ደ ሆፕ ሼፈርምስል APማስታወቂያ