1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኔቶ ጉባዔ መጠናቀቅ

ሐሙስ፣ ሐምሌ 5 2010

በብራስልስ፣ ቤልጅየም ለሁለት ቀናት የተካሄደው የሰሜን አትላንቲክ ጦር መከላከያ ኪዳን፣ ኔቶ የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ ተጠናቀቀ። ለድርጅቱ አባል ሀገራት መክፈል ያለባቸው የመከላከያው ወጪ ጉዳይ በጉባዔው ትኩረት ያገኘ ጉዳይ ነበር።

NATO Gipfel in Gruppenbild
ምስል Reuters/J. Ernst

የኔቶ ጉባዔ መጠናቀቅ

This browser does not support the audio element.

የኔቶ አባል ሀገራት አባል ሀገራት ከብሔራዊ ገቢያቸው መካከል ለድርጅቱ  ቢያንስ ሁለት ከመቶ ቱ መክፈል አለባቸውን የሚለውን ግዴታቸውን አንዳንድ አባል ሀገራት አላሟሉም በሚል አዘውትረው ወቀሳ የሰነዘሩት የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ወቀሳቸው በመጠኑ ፍሬ በማስገኘቱ፣ ሀገራቸው ለኔቶ የምታደርገው ድጋፍ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።  ትራምፕ ስልጣን ከያዙ ወዲህ የመከላከያው ወጪ ጉዳይ አባል ሀገራትን  እንዳከራከረ ይገኛል።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW