1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የንጉሥ ቦድወ 5ኛ መታሰቢያ ተቋም ሽልማት

ረቡዕ፣ ሰኔ 14 2009

የቤልጅየም ንጉሥ ቦድወ ሀምሳይ መታሰቢያ ተቋም የሚያዘጋጀው  ሽልማት ዘንድሮ ለሶስት አፍሪቃውያን ድርጅቶች ተሰጠ። መንግሥታዊ ያልሆኑት የዩጋንዳ፣ ኬንያ እና ጋና ድርጅቶች ለሽልማት ያበቃቸው በአፍሪቃ ለውጥ ለማምጣት ያደረጉት  አስተዋፅዖ እና ያስገኙት ውጤት ነው።

König Baudouin von Belgien
ምስል picture-alliance/Sven Simon

Ber. Brussels(King Baudouin foundation awards 2016/2017 ) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ድርጅቶቹ የዩጋንዳው «ቤርፉት ሎው»፣ የኬንያው ፣ «ኪታቦ» እና የጋናው «ፋርመርላይን» ናቸው። በየሁለት ዓመት የሚሰጠውን ሽልማት የድርጅቶቹ ኃላፊዎች ትናንት ቤልጅየም መዲና ብራስልስ በተካሄደ ስነ ስርዓት ከቤልጅየም ንጉሥ ፊሊፕ ተቀብለዋል።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW