1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኖርዌይ መንግሥትና ኤርትራውያን ተገን ጠያቂዎች

ሐሙስ፣ ግንቦት 27 2007

ጥያቄአቸው ተቀባይነት ያላገኘ ተገን ጠያቂዎች ወደ ኤርትራ የሚመለሱበትን መንገድ ለማመቻቸትም የኖርዌይ መንግስት ባለሥልጣናት ወደ ኤርትራ እንደሚጓዙ ተገልጿል ።

Euromaxx Screenshot
ምስል DW

[No title]

This browser does not support the audio element.


የኖርዌይ መንግሥት ኖርዌይ የሚገኙ ኤርትራውያን ተገን ጠያቂዎችን ባጋመስነው በጎርጎሮሳዊው 2015 ወደ ሃገራቸው ለማባረር በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታወቀ ። መንግሥት ይህን እርምጃ የሚወስደው የብዙ ኤርትራውያን ስደት ምክንያት መሆኑ የሚነገረውን የብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት ዘመን የኤርትራ መንግሥት ያሳጥራል በሚል እምነት መሆኑን ገልጿል ። ጥያቄአቸው ተቀባይነት ያላገኘ ተገን ጠያቂዎች ወደ ኤርትራ የሚመለሱበትን መንገድ ለማመቻቸትም የኖርዌይ መንግስት ባለሥልጣናት ወደ ኤርትራ እንደሚጓዙ ተገልጿል ። ይህን የኖርዌይ እርምጃ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪዎች ተቃውመዋል ።የስቶክሆልሙ ወኪላችን ቴድሮስ ምህረቱ ዝርዝሩን ልኮልናል

ቴድሮስ ምህረቱ

ኂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW