1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኖቤል የሰላም ሽልማት ና ቻይና

ሐሙስ፣ ኅዳር 30 2003

በነገው ዕለት ኦስሎ ኖርዌይ ውስጥ የኖቤል የሰላም ሽልማት አሰጣጥ ስነ ስርዓት ይካሄዳል ።

የኖቤል የሰላም ተሸላሚ ሉዊ ዥያቦምስል፦ AP

ይሁንና የዘንድሮው ተሸላሚ ቻይናዊው ሉዊ ዥያቦ በእስር ላይ ስለሆኑ በስነ ስርዓት ላይ መገኘት አይችሉም ። በነገው ስነ ስርዓት ላይ ለሉዊ ዥያቦ የተያዘው መቀመጫ ብቻ ሳይሆን የተወሰኑ ወንበሮችም ባዶ መሆናቸው አይቀርም ። ከቻይና ጋር ሌሎች ሀያ ሀገራትም በሽልማቱ አሰጣጥ ላይ አይገኙም ። እነርሱም ሩስያ ዩክሬይን ሰርብያ ካዛክስታን ኮሎምብያ ቬንዝዌላ ኩባ ቱኒዝያ ሞሮኮ ግብፅ ሱዳን ሳውዲ አረቢያ ኢራቅ ኢራን አፍጋኒስታን ፓኪስታን ሲሪላንካ ቬይታንም እና ፊሊፒንስ ናቸው ። ምክንያታቸው ምን ይሆን ?

ማትያስ ፎን ሀይን

ሂሩት መለሰ

ነጋሸ ሞሀመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW