1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ
ሙዚቃ

የአሊ ቢራ እና የአሊ ሸቦ የሙዚቃ አስተዋፅዖ

እሑድ፣ ሐምሌ 7 2011

ባለፈው ሳምንት የድሬዳዋ እና የሐረማያ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት የሰጧቸው አሊ ቢራ እና አሊ ሸቦ በኢትዮጵያ መዚቃ በተለይ በኦሮሚኛ ሙዚቃ ከፍ ያለ አስተዋጽዖ ያበረከቱ ናቸው። ሁለቱ የሙዚቃ ባለሙያዎች በኦሮሚኛ ሙዚቃ ከፍ ያለ ቦታ ላይ የሚቀመጠው የአፍረንቀሎ ባንድ አባላት ነበሩ።

Äthiopien Addis Ababa Odaa Award Zeremonie
ምስል፦ Odaa Award

የአሊ ቢራ እና የአሊ ሸቦ የሙዚቃ አስተዋፅዖ

This browser does not support the audio element.

ባለፈው ሳምንት የድሬዳዋ እና የሐረማያ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት የሰጧቸው አሊ ቢራ እና አሊ ሸቦ በኢትዮጵያ መዚቃ በተለይ በኦሮሚኛ ሙዚቃ ከፍ ያለ አስተዋጽዖ ያበረከቱ ናቸው። ሁለቱ የሙዚቃ ባለሙያዎች በኦሮሞ ሙዚቃ ከፍ ያለ ቦታ ላይ የሚቀመጠው የአፍረንቀሎ ባንድ አባላት ነበሩ። ከ57 አመታት በፊት ሁለቱን አሊዎች ጨምሮ በተለያዩ የሙዚቃ ባለሙያዎች የተመሰረተው አፍረንቀሎ ባንድ የኦሮሞን ፖለቲካ፣ ባህል እና ቋንቋ ለማሳደግ ከፍ ያለ ሚና እንደተጫወተ ይነገርለታል። በዛሬው የመዝናኛ መሰናዶ መሳይ ተክሉ አንድ ባለሙያ ስለሁለቱ አሊዎች አነጋግሯል።

መሳይ ተክሉ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW