1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአማራ ክልል አመራር በአሜሪካ

ረቡዕ፣ ኅዳር 26 2011

ባለፈው እሁድ በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደው ውይይት ላይ የአማራ ክልል ተወላጆች በትምህርት በጤና በምህንድስና በኢንቬስትመንት እና በሌሎችም መስኮች ሀገራቸውን እንዲረዱ ጥሪ ቀርቦላቸዋል። ውይይቱ በሌሎች የዩናይትድ ስቴትስ ከተሞችም ይቀጥላል።

Washington Kongressgebäude bei Nacht
ምስል Getty Images/T. Katopodis

የአማራ ክልል አመራር የአሜሪካ ጉብኝት

This browser does not support the audio element.

በአማራዊ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዝዳንት በአቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተመራ የልዑካን ቡድን ዩናይትድ ስቴትስ ከሚገኙ የአማራ ተወላጆች እና ደጋፊዎቻቸው ጋር ካለፈው እሁድ ጀምሮ ውይይት እያካሄደ ነው። ባለፈው እሁድ በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደው ውይይት ላይ የአማራ ክልል ተወላጆች በትምህርት በጤና በምህንድስና በኢንቬስትመንት እና በሌሎችም መስኮች ሀገራቸውን እንዲረዱ ጥሪ ቀርቦላቸዋል። ውይይቱ በሌሎች የዩናይትድ ስቴትስ ከተሞችም ይቀጥላል። የዋሽንግተን ዲሲው ወኪላችን ውይይቱን የተከታተሉ የዩናይትድ ስቴትስ ነዋሪዎችንም አስተያየት ያካተተ ዘገባ   ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW