የአሜሪካና የአፍሪቃ የንግድ ዐውደ ርዕይ በአዲስ አበባ
ሐሙስ፣ ጥር 26 2008ማስታወቂያ
ባለፈው ሳምንት አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደው የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የተሳተፉት የዩናይትድ ስቴትስ ነጋዴዎች ማህበረሰብ አባላት በአፍሪቃ ኤኮኖሚክ ኮሚሽን ግቢ ውስጥ ምርቶቻቸውን ያስተዋወቁበት ዓውደ ርዕይ አካሂደዋል ። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አንድ ሳምንት በቆየው በዚሁ ዐውደ ርዕይ ላይ የተሳተፉ ፣አንድ በአፍሪቃ የግብርናውን ዘርፍ ለማሳደግ ይረዳሉ የተባሉ የእርሻ መገልገያዎች አምራች እንዲሁም አንድ የምርቶቹን አከፋፋይ አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ።
ጉታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሀመድ