1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአሜሪካንና እሥራኤል የተቃቃሩበት ጉዳይ፣

ማክሰኞ፣ መጋቢት 7 2002

የእሥራኤል ጠ/ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁና የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ፣ ዘጋቢአችን ዜናነህ መኮንን እንዳለው፣ ከከፍተኛ የዲፕሎማቲክ መሻከር ላይ ደርሰዋል።

ምስራቅ እየሩሳሌም ራማት፤ ሾልሞ አካባቢምስል AP

በምሥራቅ ኢየሩሳሌም 1,600 አዳዲስ ቤቶች ግንባታ ሰበብ የሆነው ዲፕሎማሲያዊው ውጥረት በአሥራኤልና በአሜሪካ መካከል ከ 35 ዓመት በፊት አጋጥሞ እንደነበረው ዓይነት ነው ተብሏል። ይህ፣ የአሁኑ የአሜሪካና የአሥራኤል መወዛገብ አንዳንድ የሊኩድ ፓርቲ አባላት እንደሚሉት፣ «ኦባማ፣ የአሥራኤልን ጠ/ሚንስትር (ቤንያሚን ኔታንያሁን) ከሥልጣን ለማስወገድ የአጅ አዙር ጨዋታ ነው የያዙት።»

ዜናነህ መኮንን

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW