1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአሜሪካ ምክር ቤት ዉሳኔና ትርጓሜዉ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 16 2014

የዩናይትድ ስቴትስ ሕግ መምሪያ ምክር ቤት የዉጪ ግንኙነት ኮሚቴ ባፀደቀዉ ዉሳኔ የኢትዮጵያ ተፋላሚ ኃይላት ዉጊያ እንዲያቆሙ፣ ሰብአዊ መብቶችን እንዲያከብሩና በጦርነቱ ለተጎዳዉ ሕዝብ የሰብአዊ ርዳታ ይደርስ ዘንድ እንዲፈቅዱ ጠይቋል።

USA Washington | Nach dem Sturm aufs Kapitol
ምስል Str/dpa/picture alliance

የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ዉሳኔና ትርጓሜዉ

This browser does not support the audio element.

 

የዩናይትድስቴትስ የሕዝብ ተወካዮች  ምክር ቤት ኢትዮጵያን አስመልክቶ ያሳለፈው ውሳኔ  ስለሃገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ የተሻለ ግንዛቤ የተንጸባረቀበት መሆኑን አንድ የሕግ ባለሙያ አስታወቁ።የዩናይትድ ስቴትስ ሕግ መምሪያ ምክር ቤት የዉጪ ግንኙነት ኮሚቴ ባፀደቀዉ ዉሳኔ የኢትዮጵያ ተፋላሚ ኃይላት ዉጊያ እንዲያቆሙ፣ ሰብአዊ መብቶችን እንዲያከብሩና በጦርነቱ ለተጎዳዉ ሕዝብ የሰብአዊ ርዳታ ይደርስ ዘንድ እንዲፈቅዱ ጠይቋል።እዚያዉ አሜሪካ የሚኖሩት ዶክተር ፍፁም አቻምየለህ እንዳሉት ውሳኔዉ  ከዚህ ቀደም ከነበሩት ይልቅ ለኢትዮጵያ ጠቃሚና  የምክር ቤቱ አባላትም የተሻለ ግንዛቤ መያዛቸዉን የሚያመላክት ነው::

ታሪኩ ኃይሉ 

ነጋሽ መሐመድ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW