1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አሜሪካ እና እስራኤል

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 21 2009

«የእስራኤልን አቋም መደገፍ የአሜሪካንንም ሆነ የእሥራኤልን እሴቶች እንደመቃረን የሚቆጠር ነው » የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ።

USA Außenminister John Kerry zu Lage in Nahost
ምስል Getty Images/Z. Gibson

Beri Wash.US-Israel clash - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የተመድ የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት እስራኤል ምሥራቅ እየሩሳሌም እና በዮርዳኖስ ወንዝ ምዕራባዊ ዳርቻ  የምታካሂደው የሰፈራ ግንባታ ህገ ወጥ ነው ሲል ባለፈው ሳምንት ውሳኔ ካሳለፈ ወዲህ እሥራኤል እና ዩናይትድ ስቴትስ እየተወዛገቡ ነው ።  ዩናይትድ ስቴትስ ድምፅ ን በድምጽ የመሻር መብትዋን ተጠቅማ ውሳኔው እንዳያልፍ አለማድረጓ እስራኤልን አስቆጥቷታል ። አንዳንድ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ደግሞ ውሳኔውን እናስቀለብሳለን እያሉ ነው ። የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ በበኩላቸው የእስራኤልን አቋም መደገፍ የአሜሪካንንም ሆነ የእሥራኤልን እሴቶች እንደመቃረን የሚቆጠር ነው ብለዋል ። መክብብ ሸዋ ከዋሽንግተን ዲሲ ዝርዝር ዘገባ አዘጋጅቷል ።
መክብብ ሸዋ 
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW