1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአሜሪካ ፕሬዝዳንትና ጄነራል ማክሪስታል

ሐሙስ፣ ሰኔ 17 2002

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ትላንት በአፍጋኒስታን የሚገኙትን የጦር አዛዣቸውን አሰናብተዋል።

ምስል AP

ጄነራል እስታሊን ማክሪስታል ለስንብት የበቁት ሮሊንግ ስቶን ለተሰኘ መጽሄት በሰጡት መግለጪያ ነው። ማክሪስታል በዚህ መግለጪያቸው የኦባማን አንዳንድ ሹማምንቶች ወረፍ አድርገዋል። የአፍጋኒስታን የጦር ስትራቴጅን በተመለከተም የኦባማን አስተዳደር መጎንተላቸው ተዘግቧል። ፕሬዝዳንት ኦባማ ም ከባድ ያሉትን ውሳኔ ትላንት ይፋ አድርገዋል። ጄነራል ማክሪስታልን አሰናብተው ጀነራል ፔትሬይስን ሾመዋል። አበበ ፈለቀ ከዋሽንግተን ዲሲ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

አበበ ፈለቀ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW