1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአምዐቱን ግቦች በመንግስታቱ ድርጅት ጉባኤ

ረቡዕ፣ መስከረም 12 2003

65 ኛዉ የተ.መ.ድ ጉባኤ ዛሪ ሶስተኛ ቀኑን ይዞአል። የጉባኤዉ ዋንኛ የትኩረት ርእስ ደግሞ የአምዐቱን ግብ መገምገም ነዉ።

የአምዐቱን ግቦች በመንግስታቱ ድርጅት ጉባኤምስል AP

በዚህ ጉባኤ ላይ የአፍሪቃ አገራት መሪዎች ባቀረቡት ንግግር በበለጸጉት አገራት የተገቡት ቃሎች ብዙም ባለመፈጸማቸዉ የታቀደዉን ግብ በተጠቀሰዉ የግዜ ሰሌዳ ተፈጻሚ ማድረግ ሊከብድ ይችላል ሲሉ ገልጸዋል። በሌላ በኩል የተ.መ.ድ ዋና ጸሃፊ ፓን ጊ ሙን በተለይ የህጻናት እና የሴቶችን ጤና ለመጠበቅ 40 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ ባቀረቡት እቅዳቸዉ ገልጸዋል። መሳይ መኮንን ስለሶስቱ ቀን ጉባኤ ሰብሰብ ያለ ዘገባ አጠናቅሮአል።

መሳይ መኮንን

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW