1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአምዓቱ የልማት ግብ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 4 2002

የእናቶች ጤና ለመጠበቅ፤ እንዲሁም በወሊድ ወቅት የሚቀጠፈዉን ነፍሳቸዉን ለመታደግ የታቀደዉ የተመድ የአምዓቱ የልማት ግብ መሳካቱ እያሳሰበ ነዉ።

የሴራሊዮን እናቶችና ህፃናትምስል picture-alliance/ dpa

በርካታ አዳጊ አገራት ይህን የልማት ግብ ለማሳካት የሚረዷቸዉን የተለያዩ ስልቶችና ፕሮጀክቶች ቀርፀዉ ቢንቀሳቀሱም ሙሉ በሙሉ ከታሰበዉ ለመድረስ ቀሪዎቹ አምስት ዓመታት አጭር መስለዉ ነዉ የሚታዩት።

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW