1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢህአዴግ ውሳኔና የአረና ተቃዉሞ

ሐሙስ፣ ግንቦት 30 2010

ኢህአዴግ የአልጀርሱን ስምምነት እቀበላለሁ ማለቱ ሕገወጥ ድርጊት ነው ሲል አረና ትግራይ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ተቃውሞውን አሰማ።

Äthiopien Abreha Desta in Mekelle
ምስል፦ DW/Y. Gebreegziabher

 ይህን ውሳኔ በመቃወምም ከሕዝቡ ጋር ተመካክሮ ታላቅ ሕዝባዊ ንቅናቄ ለማካሄድ ማቀዱም ተነግሯል። ውሳኔውን የአረና ሊቀመንበር ሉአላዊነትን የሚዳፈር ብለውታል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝሩን ከአዲስ አበባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW