1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአረንጓዴ ጀግኖች ሽልማት

ረቡዕ፣ መስከረም 19 2003

በአካባቢ ተፈጥሮ ጥበቃና ክብካቤ ሥራ አስተዋፅኦ ላበረከቱ፤ እንዲሁም በሥራቸዉ አርአያነት አካባቢያዊና ማኅበራዊ ግንዛቤ ከመፍጠር ባሻገር ተጨባጭ ለዉጥ አስገኝተዋል የተባሉ ግለሰቦች፤

ምስል AP

ድርጅቶች፤ ማኅበረሰቦችና፤ የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት ብሄራዊ የአረንጓዴ ጀግና ሽልማት አገኙ። ትናንት የተከናወነዉ የአረንጓዴ ሽልማት የአካባቢ ተቆርቋሪዎች መድረክ፤ ከUSAID፤ የኢትዮጵያ ቱሪስት ሥራ ድርጅትና፤ ከሌሎች መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጋ በመተባበር እንዳዘጋጀ የደረሰን ዘገባ ያስረዳል። ተሸላሚዎች የተዘጋጀላቸዉን ሽልማት ከፕሬዝደንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ተቀብለዋል።

ታደሰ እንግዳዉ፤ ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW