1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ሐውልት በመሓል አዲስ አበባ ሊቆም ነው

ቅዳሜ፣ ሐምሌ 4 2012

ለአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ የሚሆኑ የተለያዩ ተግባራት ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ሲከናወኑ አርፍደዋል፣ ጎዳና ፣ አደባባይ ፣ ትምህርት ቤቶች እና ፓርክ በስሙ ተሰይሞለታል። እንዲሁም ለአርቲስቱ መታሰቢያ ሐውልት ለማቆም  በቤተመንግሥት አቅራቢያ የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል።

Äthiopien Hachalu Hundessa
ምስል፦ Reuters/T. Negeri

የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ የመታሰቢያ ሐውልት እና አደባባይ

This browser does not support the audio element.

ለአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ የሚሆኑ የተለያዩ ተግባራት ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ሲከናወኑ አርፍደዋል፣ ጎዳና ፣ አደባባይ ፣ ትምህርት ቤቶች እና ፓርክ በስሙ ተሰይሞለታል። እንዲሁም ለአርቲስቱ መታሰቢያ ሐውልት ለማቆም  በቤተመንግሥት አቅራቢያ የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል። ለአርቲስቱ የመታሰቢያ ስነስረዓት ወላጆቹ በተገኙበት የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ከአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ጋር ተከናውኗል።

ስዩም ጌቱ

ታምራት ዲንሳ

 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW