1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአርቲስት ደበበ እሸቱ መታሰርና ዉዝግቡ

ማክሰኞ፣ መስከረም 2 2004

ኢትዮጵያዊዉ እዉቅ ተዋኝና የመድረክ ሰዉ ደበበ እሸቱ በአሸባሪነት ጥርጣሬ መያዙ ወትሮም የተካረረዉን የመንግሥት፥ የተቃዋሚ ፖለቲከኞችና የመብት ተሟጋቾችን ዉዝግብ ይበልጥ አንሮታል።

ምስል፦ DW


የኢትዮጵያ መንግሥት ደበበ የታሰረዉ ከአሸባሪ ቡድን ግንኙነት እንዳለዉ በመጠርጠሩ ነዉ ባይ ነዉ።ተቃዋሚ ፖለቲከኞችና የመብት ተሟጋቾች ግን መንግሥት ሰዎችን በአሸባሪነት የሚወነጅለዉና የሚያስረዉ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችን ለማዳከምና ለማሸማቀቅ ነዉ በማለት ይወቅሳሉ። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ እንዘገበዉ ደበበ እሸቱ ከታሰረበት ጊዜ ጀምሮ ባለቤቱ አላዩትም፥ ፍርድ ቤት ሥለመቅረብ አለመቅረቡም የሚታወቅ ነገር የለም።


ታደሰ እንግዳዉ
ነጋሽ መሃመድ
ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW