1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአርክቲክ በረዶ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 13 2000

በአፍሪቃ የሚካሄደዉ የአየር ጠባይ ለዉጥን የተመለከተዉ ጉባኤ የበለፀጉ አገራት የአደገኛ ጋዞችን ልቀት እንዲቆጣጠሩ ጫና የማሳደር ሃሳብ ሰንቋል።

የሰሜን ዋልታዉ በረዶ
የሰሜን ዋልታዉ በረዶምስል AP/Stockholm University, Martin Jakobsson

በተመሳሳይ ዓለምን እያሰጋ የመጣዉን የሙቀት መጠን መጨመር የሚያባብሱ ምክንያቶችን ለመግታት ወጣቱ ትዉልድ የተሻለ አስተዋፅኦ ማድረግ ይጠበቅበታል የሚል ጥሪም ከተመድ ዋና ሐፊ ባን ጊ ሙን መተላለፉን ተከትሎ ወጣቶች የበኩላቸዉን እያደረጉ ነዉ።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW