1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

  የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መነሳት እና አስተያየት

ረቡዕ፣ ነሐሴ 3 2009

የዋሽግተን ዲሲዉ ወኪላችን መክብብ ሸዋ ያነጋገራቸዉ ኢትዮጵያዉያን እንደሚሉት አዋጁ ተነሳም-አልተነሳ ሰዎች ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ መታሰራቸዉ፤መንገላታታቸዉ እናና ቤታቸዉ መፈተሹ አይቆምም።

Äthiopien | Parlament
ምስል DW/Y. G. Egziabher

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መነሳት እና አስተያየት

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ መንግስት ደንግጎት የነበረዉን የአስችኳይ ጊዜ አዋጅ ማንሳቱ በሐገሪቱ ሕዝብ ላይ የሚያደርሰዉን  በደል እንደማያስቆመዉ ዩናይትድ ስቴትስ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን አስታወቁ።የዋሽግተን ዲሲዉ ወኪላችን መክብብ ሸዋ ያነጋገራቸዉ ኢትዮጵያዉያን እንደሚሉት አዋጁ ተነሳም-አልተነሳ ሰዎች ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ መታሰራቸዉ፤መንገላታታቸዉ እናና ቤታቸዉ መፈተሹ አይቆምም።መንግሥት አዋጁን ያነሳዉ ምዕራባዉያን መንግስታትን ለማስደሰት ነዉ ያሉም አሉ።የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፈዉ አርብ ባሳለፈዉ ዉሳኔ መሠረት ለአስር ወር የፀናዉ አዋጅ ነገ በይፋ ይነሳል።

መክብብ ሸዋ

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW