የአባይ ተፋሰስ አገሮች የውሃ አጠቃቀም ችግር
ሐሙስ፣ ሚያዝያ 14 2002ማስታወቂያ
በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ግብጽ ሃብቱን እኩል ለመካፈል እንዳይቻል ስምምነቱን እያስተጓጎለች ነው በማለት ስትወቅስ ከተቀሩት ስድሥት የተፋሰሱ ሃገራት ጋር አዲሱን ውል እንደምታሰፍን ሰሞኑን አስታውቋለች። ጉዳዩ በአካባቢው ,ለተጨማሪ ውጥረት ምክንያት እንዳይሆን በጣሙን ያሰጋል። አዜብ ታደሰ በጉዳዩ የዓለምአቀፉን ውዝግብ ተመልካች ቡድን የአፍሪቃ ተጠሪ ኤጀይ ሆግንዶርንን አነጋግራ ያጠናቀረችው ዘገባ የሚከተለው ነው።
አዜብ ታደሰ፣
አርያም ተክሌ