1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአባይ ግድብ ድርድር፤ ሱዳንና ግብፅ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 5 2012

ኢትዮጵያ በዓባይም ይሁን በሌሎች የወንዙ ገባር ወንዞች ላይ የልማት ፕሮጀክቶችን እንዳታከናውን ፣ መሥራት ካሰበችም ከእኛ ፈቃድ ማግኘት አለባት የሚለው የሱዳንና የግብፅ አቋም ወደ አፍሪካ ሕብረት የመጣው ድርድር በተደጋጋሚ እንዲራዘም ማድረጉን አንድ የግድቡ ተደራዳሪ ገለጹ።

Äthiopien Grand-Ethiopian-Renaissance-Talsperre
ምስል፦ AFP/Maxar Tech

«በሱዳን ለሁለተኛ ጊዜ የተራዘመዉ የሕዳሴ ድርድር»

This browser does not support the audio element.

ኢትዮጵያ በዓባይም ይሁን በሌሎች የወንዙ ገባር ወንዞች ላይ የልማት ፕሮጀክቶችን እንዳታከናውን ፣ መሥራት ካሰበችም ከእኛ ፈቃድ ማግኘት አለባት የሚለው የሱዳንና የግብፅ አቋም ወደ አፍሪካ ሕብረት የመጣው ድርድር በተደጋጋሚ እንዲራዘም ማድረጉን አንድ የግድቡ ተደራዳሪ ገለጹ። የውኃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሦስቱ ሃገራት መካከል ሊካሔድ የታሰበው እና ዳግም በሱዳን ጥያቄ የተራዘመው ድርድር በመጪው ሰኞ ሊካሔድ እንደሚችል አስታውቋል። ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸው የግድቡ ተደራዳሪ እንዳሉት በሱዳን አዲስ አስተዳደር ከመጣ ወዲህ የኻርቱም አያያዝ ከግብፅ አቋም ጋር አንድ ሆኗል ብለዋል። ሰሎሞን ሙጬ ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን አጠናቅሯል።

ሰሎሞን ሙጬ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW