የአቶም ደህንነት ጥበቃ ጉባኤ6 ሚያዝያ 2002ረቡዕ፣ ሚያዝያ 6 2002በፕሪዘዳንት ባራክ ኦባማ የተጠራዉ የአቶም ደህንነት ጉባኤ የጋራ መግባባት ላይ በመድረስ ተጠናቅቆአል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ በዚሁ ጉባኤ ማጠቃለያ ላይ በርካታ አገራት የአቶም እና የዩራንዪም ንጥረ ነገሮቻቸዉን ለማስወገድ አልያም በተጠበቀ ቦታ ለማኖር ተስማምተዋል። ፕሪዝደንት ባራክ ኦባማ የጉባኤዉ ዉጤት አቶም በሽብርተኞች እጅ እንዳይገባ የተወሰደ ታላቅ እርምጃ ነዉ ሲሉ መግለጻቸዉ ታዉቋል። የዋሽንግተን ዲሲሱ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዘገባ ልኮልናል። አበበ ፈለቀ፣ አዜብ ታደሰአርያም ተክሌ