1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአቶ አብዲ መሀመድ ኡመር የፍ/ቤት ውሎ 

ሐሙስ፣ ጥቅምት 29 2011

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የወንጀል ችሎት ዛሬ ባካሄደው ችሎት የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዚደንት አቶ አብዲ መሀመድ ኡመርን ክስ  አዳመጠ። ፍርድ ቤቱ በአቶ አብዲ መሀመድ ኡመር ላይ በተለያዩ ወንጀሎች የተመሰረቱባቸውን ክሶች ለማጣራት ተጨማሪ ጊዜ እንደሚያስፈልገው ያቀረበውን ጥያቄ ተቀብሎ የ14 ቀናት ጊዜ ፈቅዷል።

Äthiopien Stadt Jijiga
ምስል፦ DW/T. Waldyes

የአቶ አብዲ መሀመድ ኡመር የፍ/ቤት ውሎ

This browser does not support the audio element.


ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ተስፋለም ወልደየስ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW