ፖለቲካየአቶ አብዲ መሀመድ ኡመር የፍ/ቤት ውሎ 29 ጥቅምት 2011ሐሙስ፣ ጥቅምት 29 2011የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የወንጀል ችሎት ዛሬ ባካሄደው ችሎት የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዚደንት አቶ አብዲ መሀመድ ኡመርን ክስ አዳመጠ። ፍርድ ቤቱ በአቶ አብዲ መሀመድ ኡመር ላይ በተለያዩ ወንጀሎች የተመሰረቱባቸውን ክሶች ለማጣራት ተጨማሪ ጊዜ እንደሚያስፈልገው ያቀረበውን ጥያቄ ተቀብሎ የ14 ቀናት ጊዜ ፈቅዷል። ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል፦ DW/T. Waldyesማስታወቂያየአቶ አብዲ መሀመድ ኡመር የፍ/ቤት ውሎThis browser does not support the audio element. ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ተስፋለም ወልደየስ