የአቶ አንዳርጋቸዉ የእስር ይዞታና የብሪታንያ መንግሥት
ሰኞ፣ ሰኔ 22 2007
ማስታወቂያ
ሮይተርስ ከለንደን እንደዘገበዉ የብሪታንያ ዜግነት ያላቸዉ አቶ አንዳርጋቸዉ የሚገኙበት የእስር ሁኔታ ተቀባይነት እንደሌለዉ ያመለከተዉ የብሪታንያ መንግሥት፤ ድርጊቱም የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት ሊጎዳ እንደሚችል ገልጿል። በጉዳዩ ላይ የለንደን ዘጋቢያችን ድልነሳ ጌታነህን ሸዋዬ ለገሠ በስልክ አነጋግራዋለች።
ድልነሳ ጌታነህ/ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ