1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአቶ አንዳርጋቸዉ የእስር ይዞታና የብሪታንያ መንግሥት

ሰኞ፣ ሰኔ 22 2007

የብሪታንያ መንግሥት ዲፕሎማት ኢትዮጵያ ዉስጥ በእስር ላይ የሚገኙትን የግንቦት ሰባት የአመራር አካል አቶ አንዳርጋቸዉ ፅጌን መጎብኘታቸዉን ዘገባዎች ያመለክታሉ።

Philip Hammond, G7 Außenministertreffen in Lübeck
ምስል፦ picture-alliance/dpa/M. Schreiber

[No title]

This browser does not support the audio element.

ሮይተርስ ከለንደን እንደዘገበዉ የብሪታንያ ዜግነት ያላቸዉ አቶ አንዳርጋቸዉ የሚገኙበት የእስር ሁኔታ ተቀባይነት እንደሌለዉ ያመለከተዉ የብሪታንያ መንግሥት፤ ድርጊቱም የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት ሊጎዳ እንደሚችል ገልጿል። በጉዳዩ ላይ የለንደን ዘጋቢያችን ድልነሳ ጌታነህን ሸዋዬ ለገሠ በስልክ አነጋግራዋለች።

ድልነሳ ጌታነህ/ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW