1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአነስተኛ ጦር መሳርያ ዝዉዉር ቁጥጥር በኢትዮጵያ

ሰኞ፣ ሰኔ 13 2008

የኢትዮጵያ ጎረቤት ሃገራትም ችግር የሆነው የአነስተኛ ህገ ወጥ የጦር መሣሪያዎች ዝውውር በኢትዮጵያ አሳሳቢነት በይፋ ሲነገር የአሁኑ የመጀመሪያው መሆኑ ተነግሯል ።

Gambia Street in Addis Abeba, Äthiopien
ምስል picture alliance/dpa

[No title]

This browser does not support the audio element.

የአነስተኛ ሕገ-ወጥ የጦር መሳርያ ዝዉዉር አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱን የኢትዮጵያ ፊደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ሰሞኑን ለሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት ባቀረበው ዘገባ አስታውቋል። የኢትዮጵያ ጎረቤት ሃገራትም ችግር የሆነው የአነስተኛ ህገ ወጥ የጦር መሣሪያዎች ዝውውር በኢትዮጵያ አሳሳቢነት በይፋ ሲነገር የአሁኑ የመጀመሪያው መሆኑ ተነግሯል ። ስለዚሁ ዘገባ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ የፊደራል መሥርያ ቤቱ ሚኒስትር ዴታን አቶ ሙሉጌታ ዉለታዉን እና በአፍሪቃ ኅብረት የመከላከያና የፀጥታ መምርያ ኃላፊ ዶር ታሪክ ሸሪፍ አነጋግሮዋል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW